company-logo

Psychologist IV

Addis Ababa City Women Association

job-description-icon

Social Science

Psychology

Addis Ababa

6 years

1 Position

2025-04-17

to

2025-04-24

Required Skills

apply problem solving in social service

+ show more
Fields of study

Sociology

Social work

Management

Adult Education and Community Development

Full Time

Share

Job Description

  • ብዛት፡ 1 (አንድ)

  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡የመጀመሪያ ድግሪ በሶሻል ወርክ፣ ሶሾሎጂ፣ ኮሚኒቲ ዴቨሎፕመንት፣ በፖለቲካል ሳይንስ፣ በሶሻል ስተዴስ፣በማህበራዊ ጥበቃ፣ ሶሻል ሰኩሪቲ ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • የስራ ልምድ፡ 6 አመት የስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በዳጃች ዉቤ አዲስ አበባ ሬስቶራንት ፊት ለፊት 1888 ህንጻ ባለው ቢሮ ሴቶች እና ህጻናት ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 2ተኛ ፎቅ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።

Fields Of Study

Sociology

Social work

Management

Adult Education and Community Development

Skills Required

apply problem solving in social service